ዓርብ 27 ዲሴምበር 2013
ማክሰኞ 24 ዲሴምበር 2013
የደቡብ ሱዳን ሁኔታ ዓለምአቀፉን ማኅበረሰብ እያሳሰበ ነው
በሁከቱ ቢያንስ ሃያ ስድስት ሰው መገደሉንና በሺኾች የሚቆጠሩ ሲቪሎች መፈናቀላቸውን የመንግሥቱ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡
የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የፖለቲካ ተቃዋሚያቸው ደጋፊዎች መፈንቅለ-መንግሥት ሞከሩብኝ ባሉ ማግሥትም ዛሬ በዋና ከተማይቱ ጁባ የተኩስ ልውውጡ ቀጥሎ ውሏል፡፡የጎረቤቶቿ የሱዳንና የኬንያ መሪዎችም ለሳልቫ ኪር ስልክ እየደወሉ አለኝታነታቸውን ገልፀውላቸዋል፡፡
የሱዳን መንግሥት “ሁኔታውን በቁጥጥር ሥር አውያለሁ” ካለ በኋላ ውጊያው መቀጠሉ ያሳሰባቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባን ኪ ሙንና የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናትም ገልፀዋል፡፡
ጎረቤቶቿ ሱዳንና ኬንያም እንዲሁ ሥጋታቸውን እየገለፁ ነው፡፡
ዘገባው የVOA ነው
ደንበኛ ይሁኑ ለ፡
ልጥፎች (Atom)
